Telegram Group & Telegram Channel
የሙሐባ ነገር የምርጫ አይደለም። እናት በሥጋ የራቃት ልጇን የሚያስታውሳትን ነገር መዘከሯ አማራጭ የሌለው ግዳጅ ከሆነ…

ልብሱን ስታይ፣ ፎቶውን ስትመለከት፣ ፍራሹን ስትዳስስ፣ የተወለደበትን ቀን ስታስብ፣ የሞተበት ቀን ሲመጣ፣ ጓደኞቹን ስታገኝ ወ. ዘ. ተ. ልጇን ማስታወሷ፣ ስለርሱ ማውራቷ፣ ደስታውን አውጠንጥና መደሰቷ፣ ሀዘኑን አስባ ማልቀሷ የማይቀር ከሆነ. የኛውም ጉዳይ አማራጭ ያለው አይደለም ማለት ነው!

ሰው የሚወደውን አካል የሚያስታውሱ ሁኔታዎቹን ማሰቡ ቅሮት ከሌለው የሰዪዲን [ሰለላሁዐለይሂ ወሰለም] ልደት ማሰብ አማራጭ የሌለው በፍቅር ህግ የወጀበ ግዴታ ነው። ጉዳዩ ከተክሊፍ ውጪ የሆነ አስገዳጅ ነገር ነው። ሰው እንዴት የግል ህይወቱን ወሳኝ ክስተቶች ወይም የሚወዳቸውን የህይወት አጋጣሚዎች ሊረሳ ይችላል?!

እንዴታ! መወለዳቸው ያመጣልንን በረከትና ፀጋ መርሳት አንችልማ! አመስግነን የማንጨርሰው ታላቅ ስጦታ ናቸዋ! ረስተናቸው ሳይሆን የምናወሳቸው የቀልባችን ነጋሲ፣ የጌታችን ፀጋ ናቸዋ!
የምወዳችሁ ሁሉ ለተፈቃሪያችን የመውሊድ ዝክር እንኳን አደረሳችሁ!



tg-me.com/fiqshafiyamh/1372
Create:
Last Update:

የሙሐባ ነገር የምርጫ አይደለም። እናት በሥጋ የራቃት ልጇን የሚያስታውሳትን ነገር መዘከሯ አማራጭ የሌለው ግዳጅ ከሆነ…

ልብሱን ስታይ፣ ፎቶውን ስትመለከት፣ ፍራሹን ስትዳስስ፣ የተወለደበትን ቀን ስታስብ፣ የሞተበት ቀን ሲመጣ፣ ጓደኞቹን ስታገኝ ወ. ዘ. ተ. ልጇን ማስታወሷ፣ ስለርሱ ማውራቷ፣ ደስታውን አውጠንጥና መደሰቷ፣ ሀዘኑን አስባ ማልቀሷ የማይቀር ከሆነ. የኛውም ጉዳይ አማራጭ ያለው አይደለም ማለት ነው!

ሰው የሚወደውን አካል የሚያስታውሱ ሁኔታዎቹን ማሰቡ ቅሮት ከሌለው የሰዪዲን [ሰለላሁዐለይሂ ወሰለም] ልደት ማሰብ አማራጭ የሌለው በፍቅር ህግ የወጀበ ግዴታ ነው። ጉዳዩ ከተክሊፍ ውጪ የሆነ አስገዳጅ ነገር ነው። ሰው እንዴት የግል ህይወቱን ወሳኝ ክስተቶች ወይም የሚወዳቸውን የህይወት አጋጣሚዎች ሊረሳ ይችላል?!

እንዴታ! መወለዳቸው ያመጣልንን በረከትና ፀጋ መርሳት አንችልማ! አመስግነን የማንጨርሰው ታላቅ ስጦታ ናቸዋ! ረስተናቸው ሳይሆን የምናወሳቸው የቀልባችን ነጋሲ፣ የጌታችን ፀጋ ናቸዋ!
የምወዳችሁ ሁሉ ለተፈቃሪያችን የመውሊድ ዝክር እንኳን አደረሳችሁ!

BY Tofik Bahiru




Share with your friend now:
tg-me.com/fiqshafiyamh/1372

View MORE
Open in Telegram


Tofik Bahiru Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

Traders also expressed uncertainty about the situation with China Evergrande, as the indebted property company has not provided clarification about a key interest payment.In economic news, the Commerce Department reported an unexpected increase in U.S. new home sales in August.Crude oil prices climbed Friday and front-month WTI oil futures contracts saw gains for a fifth straight week amid tighter supplies. West Texas Intermediate Crude oil futures for November rose $0.68 or 0.9 percent at 73.98 a barrel. WTI Crude futures gained 2.8 percent for the week.

Tofik Bahiru from id


Telegram Tofik Bahiru
FROM USA